• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 hour, 22 minutes ago
  • 6 Views

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪና የሁሉንም የኢንቨስተሮችን ፍላጎት ማሟላት የሚችሉ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን መገንባት መቻሏ ተገለጸ

ኢትዮጵያ ባለፉት 11 አመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ሁሉንም አይነት ኢንቨስትመንት ተቀብለው ማስተናገድ የሚችሉ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገንብታ ባለሃብቶችን በማስተናገድ ላይ መሆኗን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፐሬሽንና ፓርክ አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ከተማ ገለፁ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 day ago
  • 26 Views

ኮርፖሬሽኑ ያሉትን የኢንቨስትመንት አማራጮች በ"ኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ" ፎረም ላይ እያስተዋወቀ ነው

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን “ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ዝግጁ ነች” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 day, 1 hour ago
  • 27 Views

የእንግሊዝ የኢንቨስትመንትና ቢዝነስ የልዑካን ቡድን የቂሊንጦ እና የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎበኙ

በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት ያላቸው የተለያዩ የእንግሊዝ የኢንቨስትመንትና ቢዝነስ ልዑካን የቂሊንጦ እና የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን የጎበኙ ሲሆን፤ በቆይታቸውም ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በኢንቨስትመንት ሁኔታዎች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 day, 1 hour ago
  • 29 Views

በሂውማንዌል ሄልዝኬር ግሩፕ ሰብሳቢ የተመራ ልዑክ በቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሥራ ጉብኝት አደረገ

በቻይናው ግዙፍ የፋርማሲዩቲካል ኩባንያ ሂውማንዌል ሄልዝኬር ግሩፕ ሰብሳቢ ደንግ ዌይዶንግ የተመራና 17 ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ የልዑካን ቡድን በቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሥራ ጉብኝት አደረገ።