በአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተገኝተው የዞኑን የስራ እንቅስቃሴ እና የኩባንያዎችን ስራ ጎበኙ፡፡
የኤፍዲአይ ኢንተሊጀንስ መጽሄት በሚያካሄደው አመታዊ ውድድር የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሁለተኛ መውጣቱን አስታወቀ፡፡
የዓለም ባንክ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በመድሀኒት እና ህክምና ቁሳቁስ ምርት ዘርፍ ስመ-ጥር ባለሀብቶችን ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡
ሃዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ስራ አመራር ስርዓት ዘርፍ (quality management system ISO 9001-2015) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት እውቅና ተሰጥቶታል፡፡