የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘላቂ መሰረት እንዲኖረውና ለሃገር የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ለማሳደግ አነስተኛና መካከለኛ አምራቾችን በልዩ ሁኔታ መደገፍ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽን እና ፓርክ አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ የሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙ 26 የኤሌክትሪክ መኪኖች ተረክቧል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የተቀናጀ ስራ አመራር ስርዓት ፖሊሲ Industrial Parks Development Corporation Integrated Management System Policy