ኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ለውጪ ገበያ ካቀረበችው የአምራች ኢንዱስትሪ ምርቶች ውስጥ ከግማሽ በላዩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች እና ፓርኮች ውስጥ መመረታቸውን ኮርፖሬሽኑ አስታወቀ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወር ለሀገር ውስጥ ገበያ ከቀረቡ ምርቶች ከ13.4 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ታየ (ዶ/ር) እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሀ ይታገሱ (ዶ/ር) የባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተገልጿል።