"በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተመዘገበው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እድገት የኮርፖሬሽኑ ሚና ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳል" - አክሊሉ ታደሰ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገንብቶ በሚያስተዳድራቸው 12 ኢንዱስትሪ ፓርኮችና የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና ከ100 ሺ ለሚልቁ ኢትዮጵያውያን ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ላለፉት ዓመታት የቦርድ አባል በመሆን ያገለገሉትን አቶ ዳንኤል ተሬሳ በዛሬው እለት በክብር ሸኝቷል።
"በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያለውን የዜጎች ብዝሃ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከአጋር ድርጅቶች ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል" - አክሊሉ ታደሰ