የብራዚል ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉና በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያሉ አምራቾች ተጨማሪ ገበያ እንዲያገኙ ለመስራት ከስምምነት ተደረሰ።
በቡና ማቀነባበር ላይ የሚሰማራ CCECC የተሰኘ የቻይና ኩባንያ በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመ
"ኢትዮጵያ ትልቅ አቅም ያላት ሀገር ብቻ ሳትሆን በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች መዋእለ ነዋይ ለማፍሰስ ለሚሹ ሁሉ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረች ነው" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ፤ በስራ እድል ፈጠራ እና በገበያ ትስስር እያስመዘገበች ያለው ለውጥ ተስፋ ሰጪ ነው - የአለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ