" The oldest trading hotspot of Western and Southern Ethiopia ."
አለም አቀፍ ደረጃቸውን ጠብቀው ከተገነቡት ግዙፍ የኢንቨስትመንት ማዕከሎቻችን ውስጥ የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ አንዱ ነው።
ኮርፖሬሽኑና በኢትዮጵያ የህንድ ኤምባሲ በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽንና የኤዥያ አፍሪካ የንግድ ምክር ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡