"በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ አዳዲስ የደቡብ ኮሪያ ባለሀብቶች ኢንቨስት እንዲያደርጉ ይሰራል" አክሊሉ ታደሰ
ሰንሻይን ኢትዮጵያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ
ከ47 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ለሚተገበሩ የኦቪድ ግሩፕ ፕሮጀክቶች የቅድመ ኢንቨስትመንት ስራዎች ተጀመሩ
በኮርፖሬሽኑ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ወረቀት አልባ ለማድረግና ወደ ዲጅታል ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች በመተግበር ላይ ይገኛሉ፡፡