የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የፋብሪካ ሼድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አስጀመረ፡፡
የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለአርማወር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) የሰራውን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረክቧል።
በቶኪዮ ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ልማት ኮንፈረንስ ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከስብሰባበው ጎን ለጎን ለጃፓን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጭ በተመለከተ ገለጻ አድርጓል፡፡