የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ አዎንታዊ ሚና እንዲጫወት ለማስቻል የዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ዓመታት ያካሄደቻቸው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በዓለም በቀዳሚነት ከሚጠቀሱ አካባቢን መልሶ ማልማት ስራዎች መካከል ዋነኛው መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡