የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የፋብሪካ ሼድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አስጀመረ፡፡
በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከሉን በዛሬው እለት አስጀምሯል።
ባለፉት 5 ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ባለሀብቶች ምቹና ቀልጣፋ ለማድረግ በመንግስት በኩል በርካታ የሀገር በቀል ሪፎርም ተግባራት መከናወናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ።
በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ሂደት ላይ የነበሩ ፈተናዎችን በማረም በዘርፉ ምቹ መደላድል መፍጠር ተችሏል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ።