የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን ቶዮ ሶላር ዛሬ ጎብኝተዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) የተመራ የኮርፖሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮችች ቡድን የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱሰትሪ ፓርክን ጎበኘ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሰራተኞች የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማካሄድ ላይ ይገኛሉ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከአራት ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡