የአዳማ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ከኢንዱስትሪዎች የሚወጣ ፈሳሽ ቆሻሻን በዘመናዊ መንገድ ለመቆጣጠር የሚያስችል ዲጅታል ስርዓት አልምቶ ስራ አስጀምሯል፡፡
በመላው ሀገሪቱ የተገነቡት ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ነፃ የንግድ ቀጠና በሚገኙበት አካባቢ ለሚገኙ ከተሞች የኢኮኖሚ እድገትና ለሀገር ኢንዱስትሪ መስፋፋት ያበረከቱት አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ።
በጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ያስመዘገቡ 5 የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ገብተው ለማልማት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ፊርማ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ተፈራርመዋል፡፡
በባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በ500 ሚሊዮን ብር ካፒታል ከበቆሎ ምርት ስታርች ለማምረት ስራ የጀመረው ሃገር በቀል ኩባንያ የማሽን ተከላ ስራዎችን በማጠናቀቅ የሙከራ ምርት ማምረት ጀምሯል፡፡