በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የአምራች ኢንዱስትሪ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እና የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለማሳደግ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ እና የብሄራዊ አምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ ገለጹ፡፡
በቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በፋርማሲዩቲካል የኢንቨስትመንት ዘርፍ የሚሰማሩ ከ10 በላይ ባለሃብቶች የግንባታ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ምቹ የስራ ከባቢ ለመፍጠር በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ የተሰማሩ አካላትን አቅም የማጎልበት ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
በ2017 በጀት ዓመት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከኪሳራ ወጥቶ ትርፋማ መሆን መቻሉ አበረታች መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡