ከቻይና ሀገር የመጣ የኢንቨስትመንት ልዑክ ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኘ
በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተመለከትነው እንግዳ አቀባበልና የአገልግሎት አሰጣጥ ለቀጣይ የጋራ ስራ የሚያነሳሳ ነው ሲሉ የብራዚል የንግድ፤ ኢንቨስትመንትና አግሪካልቸር ዳይሬክተር አምባሳደር አሌክስ ጂያኮሜሊ ገለፁ።
ያልተያዙ የማምረቻ ሼዶችን ለማስያዝ የተከናወኑ አበረታች ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገለፀ
"ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከብራዚል ጋር ያላትን የቀደመ ግንኙነት በኢንቨስትመንት ለማጠናከር አይነተኛ ሚና ይጫወታል" አክሊሉ ታደሰ