በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለሚገነባ ግዙፍ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ የአለም ባንክ 30 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አደረገ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን!
የሩሲያ የመኪና አምራች ኩባንያዎች በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራው ልዑክ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዱባይ ከተማ የሚገኘውን ዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ ጎብኝቷል።