ከተለያዩ የእስራኤል ኩባንያዎች የተውጣጡ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝተዋል።
በኢትዮጵያ ያለውን የዉጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳደግ በመንግሥት በኩል የተተገበሩት የሪፎርም ስራዎች ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ከፍተኛ መዋለ ነዋይ የሚያፈሱ ኢንቨስተሮች መዳረሻ ማድረግ መቻሉን የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመን ጁነዲ ገለፁ ።
የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ አዎንታዊ ሚና እንዲጫወት ለማስቻል የዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡