ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በትራንስፖርት፣ በሎጀስቲክ እና መሰረተ-ልማት ዘርፍ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጮች በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በተካሄደው የኢትዮጵያ እና አውሮፓ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ አስተዋወቁ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ልማት ኮርፖሬሽን የአመታት የኦዲት ባክ ሎግ መፍታት መቻሉ ከሌሎች የመንግስት ልማት ድርጅቶች አንጻር ሲታይ ስኬታማ ስራ ነው አሉ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ መለስ መና፡፡
በአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተገኝተው የዞኑን የስራ እንቅስቃሴ እና የኩባንያዎችን ስራ ጎበኙ፡፡
የኤፍዲአይ ኢንተሊጀንስ መጽሄት በሚያካሄደው አመታዊ ውድድር የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሁለተኛ መውጣቱን አስታወቀ፡፡