በኢትዮጵያ የፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ዘርፍ ቻይናውያን ባለሃብቶች በሰፊው እንዲሳተፉ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ የቻይና አፍሪካ የጤና አጠባበቅ ትብብር ልዑካን አባላት ገለጹ፡፡
በቶኪዮ ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ልማት ኮንፈረንስ ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከስብሰባበው ጎን ለጎን ለጃፓን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጭ በተመለከተ ገለጻ አድርጓል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በኮምቦልቻ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሚገኙ ባለሃብቶች የስራ እንቅስቃሴን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) እና ከፍተኛ አመራሮች የኮርፖሬሽኑ የክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብር በኮምቦልቻ ከተማ የሁለት አቅመ ደካሞችን ቤት እድሳትን አስጀምረዋል ፡፡