• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month, 1 week ago
  • 144 Views

ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ያስመዘገቡ የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

በጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ያስመዘገቡ 5 የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ገብተው ለማልማት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ፊርማ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ተፈራርመዋል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 month, 2 weeks ago
  • 162 Views

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ በ500 ሚሊዮን ብር ስራ የጀመረው ፓሮን ትሬዲንግ  የሙከራ ምርት ማምረት ጀመረ

በባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በ500 ሚሊዮን ብር ካፒታል ከበቆሎ ምርት ስታርች ለማምረት ስራ የጀመረው ሃገር በቀል ኩባንያ የማሽን ተከላ ስራዎችን በማጠናቀቅ የሙከራ ምርት ማምረት ጀምሯል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 month, 2 weeks ago
  • 165 Views

በዘመናዊ መንገድ  እንጆሪ እና ሳፍሮን በማምረት ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ ኩባንያ በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ወደ ስራ ሊገባ ነው

በ2 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንት በዘመናዊ መንገድ እንጆሪ እና ለመድሃኒት ግብዓት የሚውል ሳፍሮን የተሰኘ አበባ በማምረት ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ አፍሪካን ፋርሚንግ ኢንዱስትሪስ የተሰኘ ኩባንያ ወደ ስራ ሊገባ ነው፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 month, 3 weeks ago
  • 224 Views

የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ-ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ

በቶክዮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተካሄደው የ33ኛዉ ኤዢያ፤ አረብ እና አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ-ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ፡፡