በቶኪዮ ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ልማት ኮንፈረንስ ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከስብሰባበው ጎን ለጎን ለጃፓን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጭ በተመለከተ ገለጻ አድርጓል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በኮምቦልቻ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሚገኙ ባለሃብቶች የስራ እንቅስቃሴን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) እና ከፍተኛ አመራሮች የኮርፖሬሽኑ የክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብር በኮምቦልቻ ከተማ የሁለት አቅመ ደካሞችን ቤት እድሳትን አስጀምረዋል ፡፡
ለልምድ ልውውጥ ተልዕኮ ኢትዮጵያ የሚገኙት የዚምባብዌ የገንዘብ፤ የኢኮኖሚ ልማት እና ኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ሚኒስቴር የልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝተዋል፡፡