በኢትዮጵያ የሚገኙ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለሀገር ልማት ያበረከቱትን አስተዋጽኦ እና ሊያጋጠሙ በሚችሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ የምርምር ወርክሾፕ ተካሂዷል።
‘በኮርፖሬት ኢንተርፐርነርሺፕ’ እና አስቻይ ስነምህዳር ግንባታ አስፈላጊነት ላይ በማተኮር ለኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ተቋሙን በተለዋዋጭ ዓለማዊ ሁኔታ ውስጥ ውጤታማ በሆነ አግባብ ለመምራት የሚረዳ ስልጠና መውሰድ ጀመሩ፡፡
በኢትዮጵያ ኢንቪስትመት ሆልዲንግ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሀብታሙ ኃይለሚካኤል የተመራ የአመራሮች ቡድን የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠናን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡