የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ የሎጀስቲክስ አገልግሎት ስምምነት ተፈራርሟል።
ሱሉልታ በሚገኘው የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ሲካሄድ የቆየው የኮርፖሬሽኑ የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ተግባራት ግምገማ ተጠናቋል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮ-ኮሪያ ቴክስታይል ቴክኖ ፓርክ ፕሮጀክት ተመረቀ
"የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ስራ ለመጀመር የሚያስችል ቁመና ላይ ነዉ" - የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ