የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የማምረቻ ቦታ በነጻ የተሰጣቸው ኢንተርፕራይዞች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ ጥሪ አቀረቡ፡፡
የኖርዌዩ ጆተን ኢትዮጵያ የቀለም አምራች ኩባንያ በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተጨማሪ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማከናወን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ።