• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month, 2 weeks ago
  • 247 Views

ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የማምረቻ ቦታ የተሰጣቸው ኢንተርፕራይዞች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ ጥሪ ቀረበ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የማምረቻ ቦታ በነጻ የተሰጣቸው ኢንተርፕራይዞች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ ጥሪ አቀረቡ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 18 hours, 43 minutes ago
  • 18 Views

ጆተን ኢትዮጵያ የቀለም ፋብሪካ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ለመጀመር ከኮርፖሬሽኑ ጋር ተፈራረመ

የኖርዌዩ ጆተን ኢትዮጵያ የቀለም አምራች ኩባንያ በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተጨማሪ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማከናወን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ።