ኮርፖሬሽኑ የሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እና ኢንዱስትሪ ፓርኮች ትርፋማነትን ለማሳደግ ሁሉም የተቋሙ አመራር እና ሰራተኛ ከመቼውም ጊዚ በላይ ችግር ፈቺ መሆን እንዳለበት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ኢትዮጵያ ከሶላር ሴል ኤክስፖርት ብቻ ከ900 ሚሊየን ዶላር በላይ በሚቀጥለው አመት እንደምታገኝ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡