• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0 Comments
  • 10 months ago
  • 880 Views

የኮርፖሬሽኑ የልዑካን ቡድን አባላት በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም ከተማ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ  አምባሳደር   ብርሀኑ ጸጋዬ ጋር ተወያይተዋል ።

  • by admin
  • 0 Comments
  • 10 months ago
  • 1013 Views

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር  የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የቻይና   አምባሳደር ቼን ሃይ የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን  አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 9 months, 1 week ago
  • 657 Views

መንግስት እየተገበራቸው ያሉ የሪፎርም  ስራዎች ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እያደረጋት ይገኛል፦አቶ ዘመን ጁነዲ

በኢትዮጵያ ያለውን የዉጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳደግ በመንግሥት በኩል የተተገበሩት የሪፎርም ስራዎች ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ከፍተኛ መዋለ ነዋይ የሚያፈሱ  ኢንቨስተሮች መዳረሻ ማድረግ መቻሉን የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመን ጁነዲ ገለፁ ።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 9 months ago
  • 525 Views

የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ገብተው ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

ከተለያዩ የእስራኤል ኩባንያዎች የተውጣጡ  የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝተዋል።