የኮርፖሬሽኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ የነፃ ንግድ ቀጠና በይፋ ተጀመረ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ ድሬዳዋ ከተማ ገብተዋል
የቀጠናው የእሳትና ድንገተኛ ብርጌድም በዛሬው እለት ጠዋት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ በመባል በሚጠራው የገበያ ስፍራ የተነሳውን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰራው ስራ የበኩሉን ድርሻ ተወጥቷል፡፡
ፕሮጀክት አገልግሎቱ ለጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የሰራውን የጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረከበ