የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሰራተኞች የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማካሄድ ላይ ይገኛሉ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከአራት ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን በጅማ በመገምገም ላይ ይገኛል
የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለአርማወር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) የሰራውን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረክቧል።