ስኳር ማቀነባበር ላይ የተሰማራ የብራዚል ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ለማምረት ያለውን ፍላጎት ገለፀ
"የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎትን በአፍሪካ ስመጥር እና ቀዳሚ ለማድረግ እንሰራለን" - የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አየር መንገዱ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአውሮፕላን የውስጥ አካላትን ማምረት እንዲችል የስምምነት የፊርማ ስነ ስርዓት አከናውነዋል።
የብራዚል ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉና በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያሉ አምራቾች ተጨማሪ ገበያ እንዲያገኙ ለመስራት ከስምምነት ተደረሰ።