የአዳማ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ስራ አመራር ስርዓት (ISO 9001:2015) እና በአካባቢ ጥበቃ ስራ አመራር ስርዓት (ISO 14001:2015) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል።