የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በስሩ የሚያስተዳድራቸው ተቋማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ የሚረዱ ዓለም አቀፍር አሰራሮች ተግባራዊ እንዲደረጉ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮርፖሬሽኑ ፓርክ ኦፕሬሽን እና አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ገለጹ፡፡
ግብርና መር የሆነውን የሃገራችን ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ውስጥ በመላው ሃገሪቱ በሚያስተዳድራቸው 14 የኢንቨስትመንት ማእከላቱ ውስጥ የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ በትኩረት በመስራት ላይ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ከተማ ገለፁ።