የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚመረቱ ምርቶችን በተቀላጠፈ ሁኔታ ወደ ጅቡቲ ወደብ ለማድረስ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል።
Special Economic Zones (SEZs) in Ethiopia are delivering tangible results by attracting diverse investments and establishing sustainable market linkages for farmers, according to Zemen Junedi, Chief Investment and Marketing Officer of Industrial Parks Development Corporation (IPDC).
በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ሂደት ላይ የነበሩ ፈተናዎችን በማረም በዘርፉ ምቹ መደላድል መፍጠር ተችሏል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ።