የማይቋረጥ የኃይል አቅርቦት ለኢንዱስትሪ ልማትና ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።
በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ የተመራና ከ48 በላይ አባላትን የያዘ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ታየ (ዶ/ር) እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሀ ይታገሱ (ዶ/ር) የባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
ከ40 በላይ የየሚሆኑ የብራዚል የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት በቂሊንጦ እና ቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የስራ ጉብኝት አድርገዋል።