• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 2 months, 3 weeks ago
  • 481 Views

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ሁለተኛው የሆነው የሶላር አምራች ኩባንያ የመጀመሪያ ምርቱን ወደ ውጭ መላክ ጀመረ

በሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የሚገኘውና በተያዘው በጀት ዓመት ወደ ስራ ከገቡ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው ኦሪጅን ሶላር ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምርቱን ለአሜሪካ ገበያ መላክ ጀምሯል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 2 months, 3 weeks ago
  • 340 Views

በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ከፍተኛ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኘ

በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ የተመራና ከ48 በላይ አባላትን የያዘ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 2 months, 3 weeks ago
  • 299 Views

የሃገር ውስጥ አምራቾችን የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች በበመፍታት የሃገርን ኢኮኖሚ እንዲደግፉ ለማድረግ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት ወሳኝ

አምራች ኢንዲስትሪያሊስቶች በሁለንተናዊ ዘርፉ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቾች በመፍታት የሃገር ኢኮኖሚን ከመደገፍ ባለፈ ሃገራችንን የአፍሪካ የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ለማድረግ በዘርፉ የተሰማሩ አካላት የሚጠበቅባቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 3 months ago
  • 305 Views

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ከ900 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች በተጠናቀቀው የፈረንጆች ዓመት ስራ መጀመራቸው ተገለጸ

በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በተጠናቀቀው የፈረጆች ዓመት ከ900 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች  በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ወደ ስራ መግባታቸውን ተገለጸ፡፡