በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራው ልዑክ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዱባይ ከተማ የሚገኘውን ዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ ጎብኝቷል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራው ልዑክ በተባበሩት አረብ አምሬቶች በዱባይ የኢትዮጵያ ቆንስል ጀነራል ከሆኑት አክሊሉ ከበደ ጋር ተወያየ
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ የተመራ ልዑክ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የስራ ጉብኝት እያካሄደ ነው
በየዓመቱ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለግዢ ወጪ የሚደረግባቸውን ክትባቶች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለማምረት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ