ተቀማጭነታቸውን ቤላሩስ ያደረጉ ለማዕድን ማውጣት አገልግሎት የሚውሉ መኪኖችን እና የሞተር ክፍሎችን እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶችን የሚያመርቱ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ለማምረት ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ከሆኑት አምባሳደር ተፈራ ደርበው እና የስራ ባልደረቦቻቸው ጋር ተወያይተዋል
በጅቡቲ የንግድ ሞክር ቤት ፕሬዚዳንት የተከበሩ የሱፍ ሙሳ ዳዋሌህ የተመራ ልዑካን ቡድን የቂሊንጦ እና ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎብኝቷል።
IPDC CEO, Aklilu Tadesse held a discussions with higher official of an institution called Switzerland Global Enterprise.